በግብርናው ዘርፍ ተጨባጭ ለውጦች ተመዝግበዋል።

  አዲስ አበባ: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች እና የክልል መሪዎች በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳአ ወረዳ በበጋ መስኖ የለማ የስንዴ...

ከጣልቃ ገብ ደላላ የጸዳ ምርት ግብይቱ ጤነኛ፣ ዋጋውም መጠነኛ!

  ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኑሮ ውድነት እና የዋጋ ንረት ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች በከፍተኛ ሁኔታ እየፈተነ ይገኛል። የደላላ ጣልቃ ገብነት እና...

የተሰራጨው መረጃ የፈጠራ ወሬ ነው!

  ባሕር ዳር: መጋቢት25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የትራንስፖርት አገልግሎት ይቆማል" በሚል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትን ስምና ሎጎ በመጠቀም የሚሰራጨው መረጃ የተሳሳተ እና የውሸት ነው። መንግሥት የትራንስፖርት አገልግሎት...

የሀረሪ ክልል አሥተዳደር ምክር ቤት አዲስ የበጀት ክለሳን አጸደቀ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሀረሪ ክልል አሥተዳደር ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የ2018 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም መነሻ በማድረግ የቀረበለትን...

ማህበራዊ ገፆቻችን

942,605FansLike
0SubscribersSubscribe

ትኩስ መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ ይመዝገቡ

Sign up here to get the latest news, updates and special offers delivered directly to your inbox.

You can unsubscribe at any time

ክልል ዓቀፍ

ድጋፍ የሚሹ ወገኖች

  ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ተወልዳ ያደገችው በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውኃ ከተማ ነው። በገንዳ ውኃ ሜዳዎች ከእኩዮቿ ጋር ቦርቃ አድጋለች። የመጀመሪያ እና...

ሀገር ዓቀፍ

አህጉር ዓቀፍ

ኢትዮጵያ በ11ኛው የአፍሪካ፣ ካርቢያን እና ፓስፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ንቁ ተሳትፎ አድርጋለች።

ባሕር ዳር: መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በተሳተፉበት 11ኛው የአፍሪካ፣ ካርቢያን እና ፓስፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓን በቤንሉክስ...

ዓለም ዓቀፍ

የ13 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ታሪካዊ የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈርሟል።

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መንግሥት በኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ 2026 ፎረም፤ ከቻይና፣ ፖላንድ፣ ህንድ፣ ሲንጋፖር እና ኬንያ ከመጡ አጋሮች ጋር የ13 ነጥብ...

“ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉን የኢንቨስትመንት ፍላጎት የሚያሟሉ መሠረተ ልማቶችን ገንብታለች” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ71 ሀገራት በላይ የተውጣጡ ከ800 በላይ ባለሃብቶች፣ የቢዝነስ መሪዎች እና አማካሪዎች የተሳተፉበት አራተኛው ኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ 2026 ከፍተኛ...