የመቄት ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ከ300 በላይ በተለያዩ ሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኮሌጁ ከደረጃ 1 እሰከ ደረጃ 4 በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 313 ተማሪዎች ዛሬ አሰመርቋል፡፡
በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የመቄት ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ዲን አቶ...
“በቀልን ለባለቤቱ እንተዋለን፣ እኛ ግን የእነርሱን ራዕይ እናስቀጥላለን” የእነ ዶክተር አምባቸው መኮንን ዘመዶች
ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሰኔ 15/2011 ዓ.ም በሥራ ገበታቸው እያሉ ለተገደሉት ለቀድሞው የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን እና ለሥራ ባልደረቦቻቸው መታሰቢያ ተደርጓል። መታሰቢያ የተደረገው አፅማቸው ባረፈበት በባሕርዳር ደብረ ዓባይ ቅዱስ...
ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) ከአውሮፓ ኅብረት ተወካይ እና ከፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ረሚ ማርሸዋ እና የአውሮፓ ኅብረት ተወካይ በኢትዮጵያ ስቴፈን ሎክ (ዶ.ር) ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው የአማራ ክልል አካባቢዎችን የግብርና...
“በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞንና ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አዋሳኝ አካባቢዎች የሚከሰቱ አለመረጋጋቶችን በመቅረፍ ዘላቂ...
ደሴ: ሰኔ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በአጣየ ከተማ የሰላም ኮንፈረንስ አካሂዷል። በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞንና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር አዋሳኝ አካባቢዎች የሚስተዋሉ አለመረጋጋቶችን በማስቀረት ዘላቂ ሰላም...
“የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከራስ በፊት ለሕዝብና ለሀገር ጥቅም መቆም ቀዳሚው እሴቱ ነው” የመከላከያ ሚኒስቴር
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴት ከሆኑት ቀዳሚውና ዋናው ከራስ በፊት ለሕዝብና ለሀገር ጥቅም መቆም መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ (USAID) ሰሞኑን አጣርቻለሁ ብሎ ባወጣው...