በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንችስተር ዩናይትድ ዛሬ ይጫወታል፡፡
ባሕርዳር፡- መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ማንችስተር ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ ጋር ይጫዋታል፡፡
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንችስተር ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ የሚያገኛው ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡
በፕሪሚየር ሊጉ ነጥብ እየጣለ የሚገኘው ማንችስተር ዩናይትድ ምሽት አራት ሰዓት ላይ በሜዳው ይጫወታል፡፡
ማንችስተር...
ኢትዮጵያ ስድስተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በዛምቢያ ንዶላ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ሁለተኛው የአፍሪካ ከ18 እና ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ያገኘችው የወርቅ ሜዳሊያ ብዛት ስድስት ደርሷል።
ዛሬ በሻምፒዮናው የአራተኛ ቀን ውሎ ከ18 ዓመት በታች...
ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የአፍሪካ አትሌቲክስ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የአፍሪካ አትሌቲክስን በምክትል ፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ ተመረጡ፡፡ በዛምቢያ ሉሳካ ሲካሄድ የቆየው የኮንፌዴሬሽን ኦፍ አፍሪካ አትሌቲክስ ኮንግረስ ዛሬ ተጠናቋል፡፡
ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ...
የ2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች የሴቶች እግር ኳስ የአፍሪካ ዞን የማጣርያ ጨዋታዎች ድልድል ወጥቷል።
ባሕርዳር : ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በመጀመርያው ዙር ከቻድ ጋር ስትደለደል የሁለቱ ሀገራት አሸናፊ በሁለተኛ ዙር ማጣርያ ከናይጄርያ ጋር የሚጫወት ይኾናል።
አራት ዙሮች ባሉት ማጣርያ የአንደኛ ዙር ማጣርያ ጨዋታዎች ከሐምሌ 3 እሰከ 11/2015...