ስፖርት ዜና: መጋቢት 13/2015 ዓ.ም

https://youtu.be/6kyNw0hrYhY

“በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እየተሠጠ ያለው የመርከበኞች ስልጠና ኢትዮጵያ የተማረ ሰው ወደ ውጭ እንድትልክ አስችሏታል”...

ባሕር ዳር:መጋቢት 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የማሪታይም አካዳሚ ለ20 ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 39 ተማሪዎች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፍሬው ተገኝ (ዶ.ር) ለተመራቂዎቹ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት...

በመስኖ ከለማው ስንዴ የተሻለ ምርት እንደሚጠብቁ የአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ።

ደሴ :መጋቢት 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ አሥተዳደር ዞን በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ ውስጥ የሚገኙ አርሶ አደሮች በአካባቢው ተዘርቶ የማያውቀውን የስንዴ ዘርን ለመጀመሪያ ጊዜ የሞከሩት ባሳለፍነው 2014 ዓ.ም ላይ ነው። በርካታ አርሶ አደሮች በአካባቢው ተሞክሮ...

በብዛት የተነበቡ

ነጭመደበኛ
ነጭመደበኛ