የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በአማራ እና አፋር ክልሎች በጦርነቱ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ...
አዲስ አበባ: ሰኔ 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በአማራ እና አፋር ክልሎች በጦርነቱ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የዊልቸር እና የክራንች ድጋፍ አድርጓል።
የሴቶችና ማኅበራዊ...
ባለፉት 6 ወራት በመከላከያ ሚኒስቴር አበረታች ተግባራት መከናወናቸውን ሚኒስትሩ አስታወቁ።
ባሕርዳር፡ ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በመከላከያ ሚኒስቴር ሥር በሚገኙ የተለያዩ ዘርፎችና ተቋማት ባለፉት ሥድስት ወራት የተከናወኑት ተግባራት አበረታች መኾናቸውን አብረሃም በላይ (ዶ.ር) አስታውቀዋል፡፡
የመከላከያ ሚኒስቴር በሥሩ ከሚገኙ ክፍሎች ጋር የሥድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡
የመከላከያ ሚኒስትሩ...
“በ175 ጥቆማዎች ላይ ምርመራ በማድረግ በሰማንያ አንዱ ላይ የክስ መዝገብ አደራጅተናል።” ብሔራዊ የጸረ-ሙስና አስተባባሪ...
ባሕርዳር: የካቲት 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ የጸረ-ሙስና አስተባባሪ ኮሚቴ በ175 ጥቆማዎች ላይ ምርመራ በማድረግ በሰማንያ አንዱ ላይ የክስ መዝገብ ማደራጀቱን የኮሚቴው ሰብሳቢና የብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
የብሔራዊና የክልል የጸረ-ሙስና ኮሚቴ...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ሕዝባዊ አቤቱታ መቀበያ መድረክ በባሕርዳር ከተማ ሊያካሂድ መኾኑን ገለጸ።
ባሕር ዳር :መጋቢት 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ነጻነታቸውን ከሕግ አግባብ ውጭ እና በዘፈቀደ ተነፍገናል የሚሉ ሰዎችን አቤቱታ መቀበያ መድረክ በባሕርዳር ከተማ ሊያካሂድ መኾኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገልጿል። ጉዳዩን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የኮሚሽኑ የሴቶችና...
የኢትዮጵያ ኩባንያዎችን ከአሜሪካ ድርጅቶች ጋር የማስተሳሰር ሥራ እንዲሠራ ስምምነት ላይ ተደረሰ፡፡
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ዘርፍ ማህበር የቦርድ አባላት ጋር በአገራዊና የቢዝነስ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
አምባሳደር ስለሺ በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ስላለው የሪፎርም...