“እንኳን ለኢትዮጵያዊነት በዓል አደረሳችሁ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ባሕር ዳር: ኅዳር 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ለ18ኛ ጊዜ ‹ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት› በሚል ርእስ በሶማሌ ክልል ዋና ከተማ በጅግጅጋ እየተከበረ ነው፡፡ መሪ ቃሉ እንደሚያመለክተው ይህ በዓል የኢትዮጵያዊነት በዓል ነው፡፡ኢትዮጵያዊነት ማለት...

“ኢንዱስትሪዎች ገበያ፣ ካፒታል፣ ብቁ የሰው ኃይል እንደሚያስፈልጋቸው ሁሉ ሰላምም መሠረታዊ ጉዳይ ነው” የሰላም ሚንስትር...

ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ሚንስትሩ ብናልፍ አንዷለም በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኘውን ካርቪኮ ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል። በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኘውና የስፖርት ትጥቅ ልብስን በማምረት ወደ አውሮፓ ገበያ የሚልከውን ካርቪኮ ኢትዮጵያ ፋብሪካ በሰላም ሚንስትሩ ብናልፍ አንዷለም...

“ኢትዮጵያ የአንድነት ሀገር ናት፤ የሚያምርባት እና የምትገለጥበት አንድነት እና ኅብረ ብሔራዊነት ነው” ሠልጣኞች

ባሕር ዳር፡ ኅዳር 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያ ለሺህ ዘመናት በዘለቀው ታላቅ ታሪኳ በአንድነት፣ በነፃነት፣ በፀና ብሔራዊነት፣ በሀገር ወዳድነት፣ ከራስ በላይ አሳቢነት በሚያውቁ ልጆቿ ትታወቃለች። ልጆቿ ለአንድነት በሚሠጡት ታላቅ ሀገራዊ እሳቤ ምክንያት ለዘመናት ተከብራ እና...

የአየር ኀይል የደረሰበትን ደረጃ ለማሳየት ያለመ የአየር ኀይል ቀን እየተከበረ ነው።

አዲስ አበባ: ኅዳር 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ አየር ኀይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት የመከላከያ ሠራዊት የተመሰረተው የካቲት 7/1887 ነበር። ይህም የመከላከያ ሠራዊት የተመሰረተበት ቀን ኾኖ ይከበራል። ከዚህ በፊት በተለያየ ጊዜ...

“18ተኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ብዝኀነትን እውቅና የምንሰጥበት አንድነታችንን የምናጠናክርበት ቀን ነዉ” የፌዴሬሽን ምክር ቤት

አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 18ተኛዉ የኢትዮጵያ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን "ብዝኀነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት "በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ በፓናል ዉይይት እየተከበረ ነዉ። በበዓሉ የተለያዩ የማኀበረሰብ ክፍሎችና ከፍተኛ የመንግሥት ኀፊዎች ተገኝተዋል። የፌዴሬሽን ምክር...

በብዛት የተነበቡ