የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦችን ቀን ለማክበር ርእሳነ መሥተዳድሮችና ከንቲባዎች ጂግጂጋ ገቡ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የተለያዩ ክልሎች ርእሳነ መሥተዳድሮች እና የሁለቱ ከተማ አሥተዳደሮች ከንቲባዎች በኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል ላይ ለመታደም ጂግጂጋ ከተማ ገብተዋል፡፡ ርእሳነ መሥተዳድሮቹና ከንቲባዎቹ ጂግጂጋ ሲገቡ የሶማሌ ክልል ርእሰ...

“እንኳን ለኢትዮጵያዊነት በዓል አደረሳችሁ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ባሕር ዳር: ኅዳር 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ለ18ኛ ጊዜ ‹ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት› በሚል ርእስ በሶማሌ ክልል ዋና ከተማ በጅግጅጋ እየተከበረ ነው፡፡ መሪ ቃሉ እንደሚያመለክተው ይህ በዓል የኢትዮጵያዊነት በዓል ነው፡፡ኢትዮጵያዊነት ማለት...

“የሕዝብን ጥቆማ መነሻ በማድረግ በሙስና ወንጀል የተያዙ 146 ተከሳሾች በሕግ ተጠያቂ ኾነዋል” የብሔራዊ ጸረ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሙስና ወንጀልን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የሕዝቡ ትብብርና እገዛ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል። የሙስና ወንጀልን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የሕዝቡ ትብብርና እገዛ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የብሔራዊ ጸረ ሙስና ኮሚቴ ጥሪ አቅርቧል። ለተከታታይ ቀናት...

የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ዝግጅት ላይ የኅብረተሰቡ ተሳትፎ ትልቅ እንደነበር የሱማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ሙስጠፋ ሙሐመድ...

ጅግጅጋ: ኅዳር 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል የሚከበርበት የሱማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ሙስጠፋ ሙሐመድ ስለበዓሉ አከባበር እና ዝግጅት መግለጫ ሰጥተዋል። ፕሬዚዳንቱ በመግለጫቸው የብሔር ብሔረሰቦችን በዓል ለ2ኛ ጊዜ ለማዘጋጀት እድል ማግኘታቸውን...

“ኅብረት ሥራ ማኅበራት መንግሥት ለወጠናቸው የልማት ስትራቴጅዎች አጋዥ ኾነው እየሠሩ ነው” የኢትዮጵያ ኅብረት...

አዲስ አበባ: ኅዳር 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኅብረት ሥራ ማኅበራት መንግሥት ለወጠናቸው የልማት ስትራቴጅዎች አጋዥ ኾነው እየሠሩ መኾኑ ተገልጿል። "የቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበራት አባላት እርስ በርስ ይደጋገፋሉ" በሚል መሪ ቃል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት...

በብዛት የተነበቡ