ተቋማቱ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።

ባሕር ዳር: መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አሥተዳደር፣ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የአማራ ክልል ከተማ ልማት ክላስተር በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን የሶስትዮሽ ስምምነት ፈጽመዋል። ስምምነቱ...

በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አዲስ የአመራር ምደባ ተደረገ።

ባሕርዳር፡ መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወቅታዊ ኹኔታን በጥልቀት በመገምገም ወቅቱን የሚመጥን ከክልል እስከታች ሪፎርም እና ስምሪት እየተሠራ እንደሚገኝ ይታወቃል። በዚህም መሰረት፦ 1)አቶ...

ዜና ሹመት!

የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጡ! በዚህ መሠረት፦ 1.አቶ አታላይ ጥላሁን ጫኔ - የአብክመ ገንዘብ ቢሮ ምክትል ቢሮ...

“በበጀት ዓመቱ ለ1 ሚሊዮን 232 ሺህ ዜጎች የሥራ እድል ለመፍጠር እየተሠራ ነው” የአማራ...

ባሕር ዳር: መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ለ1 ሚሊዮን 232 ሺህ ዜጎች የሥራ እድል ለመፍጠር እየሠራ መኾኑን የክልሉ ሥራና ሥልጠና ቢሮ ምክትል...

በአማራ ክልል የተፈጠረውን የጸጥታ አለመረጋጋት ተከትሎ የግሪሳ ወፍ ወረራን ለመከላከል የአውሮፕላን ርጭት ማከናወን እንዳልተቻለ...

ባሕር ዳር: መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰብልን በከፍተኛ ደረጃ የሚያወድም የግሪሳ ወፍ መንጋ በምሥራቅ አማራ መከሰቱ ይታወሳል። ይህንን አውዳሚ ወፍ በባሕላዊ መንገድ ለመከላከል አርሶ...

ተቋማቱ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።

ባሕር ዳር: መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አሥተዳደር፣ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የአማራ ክልል ከተማ ልማት ክላስተር በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን የሶስትዮሽ ስምምነት ፈጽመዋል። ስምምነቱ...

“ከሦስት ሚሊየን በላይ ዜጎች ብሔራዊ መታወቂያ ለማግኘት ተመዝግበዋል” የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽሕፈት ቤት

ባሕር ዳር: መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከሦስት ሚሊየን በላይ ዜጎች ብሔራዊ መታወቂያ ለማግኘት የሚያስችላቸውን ምዝገባ ማድረጋቸውን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽሕፈት ቤት ገለጸ። የዲጂታል መታወቂያ...

“የኤሌክትሪክ ኃይል ብክነትን ለማስቀረት ተቋማትና ኅብረተሰቡ የድርሻቸውን አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይገባል” የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን

ባሕርዳር፡ መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ በስፋት የሚስተዋለውን የኤሌክትሪክ ኃይል ብክነት ለማስቀረት ተቋማትና ህብረተሰቡ የድርሻቸውን እንዲወጡ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን አሳሰበ። በኢትዮጵያ ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃቀም...

ጊዮርጊስ በካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ የመልስ ጨዋታውን ዛሬ በካይሮ ያደርጋል

ባሕር ዳር፡ መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ2015 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ አሸናፊው የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ የ2023/24 የካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ የሁለተኛ ዙር ማጣሪያ...

ለማራቶን የዓለም ክብረወሰን ባለቤቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ አቀባበል ተደረገላት።

ባሕር ዳር: መስከረም 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የበርሊን ማራቶን የዓለም ክብረወሰንን በማሻሻል ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ አቀባበል ተደርጎላታል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ...

የመውሊድ በዓል ረቡዕ መስከረም 16/2016 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር ተገለጸ።

ባሕርዳር፡ መስከረም 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የነብዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ ) ረቡዕ መስከረም 16/2016 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር...

የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሞስኮ መሰጠት ጀመረ።

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሩሲያ ትምህርት ቤቶች መሰጠት መጀመሩን የሞስኮ ትምህርት ቤቶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የአማርኛ ቋንቋ መሰጠት መጀመሩ በኢትዮጵያና በሩሲያ...

«የዓለም የጸጥታ ዘርፍ ቅኝት የሀገራትን ሉዓላዊነት ያከበረ፣ የባለብዙ ወገን ትብብር እና አካታችነትን የተከተለ ሊሆን ይገባል» አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ...

ባሕርዳር፡ መስከረም 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የጸጥታ ዘርፍ ቅኝት የሀገራትን ሉዓላዊነት ያከበረ፣ የባለብዙ ወገን ትብብር እና አካታችነትን የተከተለ እንዲሆን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ...

“ከግጭት አዙሪት ወጥቶ ወደ ሰላም ከፍታ ለመሻገር የሁላችን ርብርብ እና መደማመጥ ያስፈልጋል” ኮሎኔል ኤፍሬም ተስፋየ

ባሕርዳር፡ መስከረም 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ሁለንተናዊ እና ዘላቂ ሰላም ለመገንባት የሁሉንም ርብርብ ይጠይቃል" በሚል መሪ ሀሳብ በባሕርዳር ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል። የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር...

የአፍሪካ ኅብረትና የኢጋድ መሪዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

መስከረም: 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ለ2016 አዲስ ዓመት ለመላ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። የኢትዮጵያውያንን...

ከመቅደላ ተዘርፈው የተወሰዱ የኢትዮጵያ ቅርሶች በለንደን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተመለሱ፡፡

ባሕር ዳር: መስከረም 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ1868 በአጼ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት ተዘርፈው የተወሰዱ የኢትዮጵያ ቅርሶች በለንደን ለኢትዮጵያ ኤምባሲ ተመልሰዋል፡፡ ከተመለሱት ቅርሶች መካከል በ1868 ከመቅደላ የተዘረፈ...

ኢጋድ በኬንያ ሞያሌ የድንበር ተሻጋሪ ልማት ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አስመረቀ።

ባሕርዳር፡ መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢጋድ በኬንያ በኩል በምትገኘው ሞያሌ ከተማ የድንበር ተሻጋሪ ልማት ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አስመርቋል። ቢሮው በኬንያ መንግሥት በኩል ለኢጋድ ተላልፏል። ከኢትዮጵያ፣...

“ዓለም አቀፍ ተቋማት የደቡብ ንፍቀ ዓለምን ፍላጎት የሚያስተናግድ እውነተኛ ማሻሻያ ማድረግ አለባቸው” አቶ ደመቀ...

ባሕርዳር፡ መስከረም 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ ተቋማት የደቡብ ንፍቀ ዓለምን ፍላጎት ማስተናገድ የሚችል እውነተኛ ማሻሻያ ማድረግ እንደሚገባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር...

የአፍሪካ ኅብረትና የኢጋድ መሪዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

መስከረም: 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ለ2016 አዲስ ዓመት ለመላ ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። የኢትዮጵያውያንን...

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሞቃዲሾ ገባ።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብቷል። ልዑኩ ሶማሊያ ሞቃዲሾ...

የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ዛሬ ተጀምሯል።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ዛሬ በኬንያ ናይሮቢ ከተማ ተጀምሯል። ጉባኤው የሚከናወነው “አረንጓዴ መር ዕድገት እና የአየር ንብረት ፋይናንስ...

የአፍሪካ ሲንጋፖር ቢዝነስ ፎረም 2023 በሲንጋፖር መካሄ ጀመረ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በጋራ የሚሳተፉበት የአፍሪካ ሲንጋፖር ቢዝነስ ፎረም 2023 በሲንጋፖር እየተካሄደ ይገኛል።...

«የዓለም የጸጥታ ዘርፍ ቅኝት የሀገራትን ሉዓላዊነት ያከበረ፣ የባለብዙ ወገን ትብብር እና አካታችነትን የተከተለ ሊሆን...

ባሕርዳር፡ መስከረም 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የጸጥታ ዘርፍ ቅኝት የሀገራትን ሉዓላዊነት ያከበረ፣ የባለብዙ ወገን...

ከመቅደላ ተዘርፈው የተወሰዱ የኢትዮጵያ ቅርሶች በለንደን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተመለሱ፡፡

ባሕር ዳር: መስከረም 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ1868 በአጼ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት ተዘርፈው የተወሰዱ የኢትዮጵያ...

የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሞስኮ መሰጠት ጀመረ።

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሩሲያ ትምህርት ቤቶች መሰጠት መጀመሩን...

“ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ሥርዓት ማሻሻያ ያስፈልገዋል” አቶ ደመቀ መኮንን

ባሕር ዳር: መስከረም 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን...

“የኢትዮጵያ ሰብዓዊነት የተሞላበት የስደተኞች አያያዝ የሚደነቅ ነው” የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፍሊፖ ግራንዲ

ባሕርዳር፡ መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊነት የተሞላበት የስደተኞች አያያዝ የሚደነቅ ነው ሲሉ የተባበሩት...

አቶ ደመቀ መኮንን ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር: መስከረም 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቢልና...