ዜና ሹመት ‼️

751

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) ለተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል።

በዚህ መሠረት፦
1. ወይዘሮ ሰላማዊት ዓለማየሁ በቀለ=>የርዕሰ መሥተዳደር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣

2.አቶ ቀለሙ ሙለነህ እምሩ=>የገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጄንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣

3. አቶ ዘውዱ ማለደ በላይ=>የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር፣

4. ዲያቆን ተስፋው ባታብል ቢታው=>የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ኮሚሽነር፣

5. ወይዘሮ ንጹሕ ሽፈራው ቸኮል=>የሴቶች ህጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

6. አቶ ወርቁ ያየህ ጨቅሌ=>የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር፣

7. አቶ ማግኘት መልካሙ ሐበሻ=>የአብክመ መሬት ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

8. አቶ ዘውዱ ሙጨ አምባው=>የአብክመ ፕላንና ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

9. አቶ ሱለይማን እሸቱ ባሻ=>የአብክመ ከተማና መሠረት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

10. አየለ አናውጤ ገሰሰ (ዶ.ር) =>የአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

11. ወይዘሮ የለምሽዋ በቀለ ወልዴ=>የጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ

12. አቶ ጌትነት አማረ ገብረሕይዎት=>በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ባለስልጣን ኃላፊ፣

13. አቶ ታደሰ ይርዳው ሞላ=>የመንገድ ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣

14. ተስፋዬ ተገኘ ፈሩህ (ዶ.ር)=> በመምሪያ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ፕላን ኢኒስቲትዩት ባሕርዳር ቅርጫፍ አስተባባሪ፣

15. ወይዘሮ እሌኒ አባይ ጀምበሬ=>የሴቶች ህጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ፣

16. አቶ ስማቸው ደምለው ከበደ=>የወጣቶች ጉዳይ አማካሪ ኹነው እንዲሰሩ ሹመት ሰጥተዋል።

መረጃው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መሥተዳድር ጽሕፈት ቤት ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!