የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) ለተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል።
በዚህ መሠረት፦
1. ወይዘሮ ሰላማዊት ዓለማየሁ በቀለ=>የርዕሰ መሥተዳደር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣
2.አቶ ቀለሙ ሙለነህ እምሩ=>የገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጄንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣
3. አቶ ዘውዱ ማለደ በላይ=>የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር፣
4. ዲያቆን ተስፋው ባታብል ቢታው=>የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ኮሚሽነር፣
5. ወይዘሮ ንጹሕ ሽፈራው ቸኮል=>የሴቶች ህጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣
6. አቶ ወርቁ ያየህ ጨቅሌ=>የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር፣
7. አቶ ማግኘት መልካሙ ሐበሻ=>የአብክመ መሬት ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣
8. አቶ ዘውዱ ሙጨ አምባው=>የአብክመ ፕላንና ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣
9. አቶ ሱለይማን እሸቱ ባሻ=>የአብክመ ከተማና መሠረት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣
10. አየለ አናውጤ ገሰሰ (ዶ.ር) =>የአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣
11. ወይዘሮ የለምሽዋ በቀለ ወልዴ=>የጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ
12. አቶ ጌትነት አማረ ገብረሕይዎት=>በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ባለስልጣን ኃላፊ፣
13. አቶ ታደሰ ይርዳው ሞላ=>የመንገድ ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣
14. ተስፋዬ ተገኘ ፈሩህ (ዶ.ር)=> በመምሪያ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ፕላን ኢኒስቲትዩት ባሕርዳር ቅርጫፍ አስተባባሪ፣
15. ወይዘሮ እሌኒ አባይ ጀምበሬ=>የሴቶች ህጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ፣
16. አቶ ስማቸው ደምለው ከበደ=>የወጣቶች ጉዳይ አማካሪ ኹነው እንዲሰሩ ሹመት ሰጥተዋል።
መረጃው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መሥተዳድር ጽሕፈት ቤት ነው።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!