“ለከፍተኛ ሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚያጋልጠው እና በሕገ ወጥ ደላሎች አሳለጭነት የሚከናወነውን ሕገ ወጥ የሰዎች...

አዲስ አበባ: ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ፍትሕ ቢሮ ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፍትሕ ቢሮ ጋር በመኾን በሰው የመነገድ ድርጊት እና...

የረቡዕ ገበያ ከተማን የንጹህ መጠጥ ውኃ ችግር ለመቅረፍ እየሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ውኃና ኢነርጂ...

ባሕር ዳር ፡ ግንቦት 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ረቡዕ ገበያ በምሥራቅ ጎጃም ዞን የሚገኘው የስናን ወረዳ ከተማ ናት። ከ30 ሽህ በላይ ሕዝብ ይኖርባታል። ከደብረ ማርቆስ...

የባሕር ዳር ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል ከ43 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ...

ባሕር ዳር ፡ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል ከ43 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ወጭ የተደረገበትን ባለ ስድስት ወለል...

“መሰረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ ቢደረጉም ዋጋቸው ቀንሶ ወደ ማኅበረሰቡ መድረስ አልቻሉም” ...

አዲስ አበባ: ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) መሰረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች ላይ ባለው እጥረትና የዋጋ ንረት ምክንያት መንግሥት ምርቱን ለማቅረብና በተሻለ ዋጋ ተደራሽ ለማድረግ “የፍራንኮ ቫሉታ”...

የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ውይይቱን የጀመረው በቅርቡ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወታቸውን ላጡት ለፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ አባል ለአቶ ግርማ የሺጥላ የህሊና...

“ለዘንድሮው የዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና በቂ ዝግጅት እያደረኩ ነው ” ትምህርት ሚኒስቴር

ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዘንድሮ ለሚሰጠው የዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና በቂ ዝግጅት እያደረኩ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት...

“በሞሮኮ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ ስምንት ጀማሪ የሥራ ፈጣሪዎች ይሳተፋሉ።” የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሞሮኮ ማራካሽ ከግንቦት 23 እስከ 25 /2015 በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ ስምንት ጀማሪ የሥራ ፈጣሪዎች (ስታርርትአፖች)...

ታሪክ ሕያው ምስክር ነው!

ባሕር ዳር ፡ ግንቦት 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ይህ ቀን እንዲመጣ አንዲት ሀገር በዓለም ሀገራት ጉባኤ ዘንድ ብቻዋን ቆማ ነጻነትን ዘምራለች፤ ስለፍትሕ ሞግታለች፡፡ የአፍሪካዊያን የነጻነት...

የአፍሪካ ኅብረት ምስረታውን ሲያከብር ለአፍሪካውያን ሰላም፣ ደህንነት እና እድገትን ለማምጣት በመትጋት መኾን ይገባዋል...

አዲስ አበባ: ግንቦት 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት የተመሰረተበትን 60 ኛ ዓመት በኅብረቱ ግቢ እያካሔደ ነው። በበዓሉ ላይ ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር...

“ጣናን የሚጋፋው በዝቷል” አያሌው ወንዴ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጣና ሐይቅ ለኢትዮጵያውያን የተሰጠ በረከት ነው። ከኢትዮጵያዊያንም አልፎ...

በሀገር አቀፍ ደረጃ የግብርና አፈጻጸምን በማዘመን የምግብ ሥርዓትን የሚያሻሽል ብሔራዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ10ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ...

የቱርኩ ፕሬዝዳንት በድጋሜ በመመረጣቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የቱርኩ ፕሬዝዳንት ረጀብ ጠይብ ኤርዶኻን በድጋሜ በመመረጣቸው ጠቅላይ...

የበጋ መስኖ ስንዴን የተመለከቱ ዘገባዎች

“መሰረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ ቢደረጉም ዋጋቸው ቀንሶ ወደ ማኅበረሰቡ መድረስ አልቻሉም” ...

አዲስ አበባ: ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) መሰረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች ላይ ባለው እጥረትና የዋጋ ንረት ምክንያት መንግሥት ምርቱን ለማቅረብና በተሻለ ዋጋ ተደራሽ ለማድረግ “የፍራንኮ ቫሉታ”...

ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመካለከል የቀረበው አዋጅ ጸደቀ

ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመከላከል...

ውስብስብ ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ መፍትሔዎቹ ላይ በጋራ መሥራት እንደሚገባ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምኅረቱ...

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ላጋጠሟት ውስብሰብ ኢኮኖሚያዊ ችገሮች መሰረታዊ መፍትሔ ለማፍለቅ ያለመ የፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የፓናል ውይይቱ፤ በፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ በገለልተኛ...

ሻሸመኔ ከተማ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መመለሱን አረጋገጠ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሻሸመኔ ከተማ ከ15 የውድድር ዘመናት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መመለሱን አረጋግጧል፡፡ ሻሸመኔ ከተማ የአዲስ አበባ ከተማን ሽንፈት...

ኢትዮጵያ ስድስተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በዛምቢያ ንዶላ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ሁለተኛው የአፍሪካ ከ18 እና ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ያገኘችው የወርቅ ሜዳሊያ...

ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የአፍሪካ አትሌቲክስ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የአፍሪካ አትሌቲክስን በምክትል ፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ ተመረጡ፡፡ በዛምቢያ ሉሳካ ሲካሄድ የቆየው...

በኩር ጋዜጣ ግንቦት 21/2015 ዓ.ም

👇 👇 👇 በኩር ጋዜጣ ግንቦት 21/2015 ዓ.ም

በኩር ጋዜጣ ግንቦት 14/2015 ዓ.ም

👇👇👇 በኩር ጋዜጣ ግንቦት 14/2015 ዓ.ም

በኩር ጋዜጣ ግንቦት 07/2015 ዓ.ም

👇 👇 👇 በኩር ጋዜጣ ግንቦት 07/2015 ዓ.ም

ቺርቤዋ ጉንቤት 15 ጌርክ 2015 ምሬት አሜታ /አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን/

👇👇👇 ቺርቤዋ ጉንቤት 15 ጌርክ 2015 ምሬት አሜታ /አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን/

ቺርቤዋ ማንዚ 30 ጌርክ 2015 ምሬት አሜታ /አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን/

👇  👇  👇 ቺርቤዋ ማንዚ 30 ጌርክ 2015 ምሬት አሜታ /አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን/

ቺርቤዋ ሜጋቢት 30 ጌርክ 2015 ምሬት አሜታ

ቺርቤዋ ሜጋቢት 30 ጌርክ 2015 ምሬት አሜታ Download

ግንቭት 15/2015 ኽምጠ ዊከ ጋዜጠ

ግንቭት 15/2015 ኽምጠ ዊከ ጋዜጠ

ኽምጠ ዊከ ጋዜጣ መዜ 30/2015 ዓ.ስ

ኽምጠ ዊከ ጋዜጣ መዜ 30/2015 ዓ.ስ

መዝየ 15/2015 ኽምጠ ዊከ ጋዜጠ

መዝየ 15/2015 ኽምጠ ዊከ ጋዜጠ 👇👇👇 Download

Maxxansa Gaazexaa Hirkoo, Caamsaa 15/2015

👇👇👇 Maxxansa Gaazexaa Hirkoo, Caamsaa 15/2015

Maxxansa Gaazexaa Hirkoo, Guraandhala 30/2015

Maxxansa Gaazexaa Hirkoo, Guraandhala 30/2015 Download